Skip to main content

በፕላንና ልማት ቢሮ የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

  1. የክልሉን የረጅም፣የመካከለኛና የአጭር ጊዜ ዕቅድና የአፈጻጸም ሪፖርት የማዘጋጀት አገልግሎት

  2. የክልሉን መንግሥት የካፒታል ፕሮጀክቶች የአዋጪነት ጥናት ምልመላ እና መረጣ የማካሄድ አገልግሎት፤

  3. የክልሉ የታችኛው የአስተዳደር እርከን ዓመታዊ የሀብት ማከፋፈያ ቀመር የማዘጋጀት አገልግሎት፤

  4. የክልሉን የካፒታል ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ክትትልና ግምገማ የማድረግ አገልግሎት፤

  5. በዕቅድና ፕሮጀክቶች ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና የመስጠት አገልግሎት፤

  6. የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ አፈፃፀም የጥናት ውጤት የመስጠት አገልግሎት፤

  7. የክልሉን የልማት ክፍተት እና የመልማት አቅም ጥናት በማጥናት ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፤

  8. የክልሉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ገጽታ በማጥናት ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፤

  9. የክልሉን ዓመታዊ የሀብት ግመታ ሰነድ የማዘጋጀትና ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፤

  10. የክልሉን የኢኮኖሚ፣የማህበራዊና መልክዓ ምድራዊ መረጃዎችን የያዘ ሰነድ የማዘጋጀትና ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፤

  11. የክልሉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ስርጭትንና የመልክዓ ምድራዊ ገጽታን የሚያሳይ አትላስና ካርታ የማዘጋጀትና ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፤

  12. የክልሉ መንግስት መስሪያ ቤቶች በተሰጣቸው ኃላፊነት መሰረት የሚያመነጩትን ስታቲስቲካዊ መረጃዎች የሚሰበሰቡበትን የአሰራር ስርዓትና ስታንዳርድ የማዘጋጀትና ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፤

  13. በሥነ ህዝብ ጉዳዮች ግንዛቤ ለማጎልበት የሚያስችሉ የትምህርትና ቅስቀሳ የማድረግ አግለግሎት፤